በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በውጫሌ ከተማ በወጣቶችና በፀጥታ ኃይል መካከል ግጭት ተፈጠረ


በውጫሌ ከተማ በወጣቶችና በፀጥታ ኃይል መካከል ግጭት ተፈጠረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:41 0:00

በደቡብ ወሎ ዞን አምባሰል ወረዳ ውጫሌ ከተማ አካባቢ ለመንግሥት ሰራተኞች የቤት መስሪያ የተሰጠው ቦታ “ለእኛ ይገባል” በሚሉ ወጣቶችና በፀጥታ ኃይሉ መካከል በተፈጠረ ግጭት የሞትና የአካል ጉዳት ደርሷል፡፡ የሞቱትንና የቆሰሉትን ሰዎች ቁጥር ከገለልተኛ ወገን ለማጣራት ጥረት እየተደረገ ነው፡፡

XS
SM
MD
LG