በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ቀይ ባሕርን ሲያቋርጡ የሰጠሙ ኢትዮጵያዊያን ፍልሰተኞች ቤተሰቦች ተረዱ


ቀይ ባሕርን ሲያቋርጡ የሰጠሙ ኢትዮጵያዊያን ፍልሰተኞች ቤተሰቦች ተረዱ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:56 0:00

ከትግራይና ከሌሎችም አካባቢዎች ተሰድደው ቀይ ባሕር በማቋረጥ ላይ ከነበሩ ኢትዮጵያዊያን ፍልሰተኞች የተሣፈሩባት ጀልባ ባለፈው ሣምንት በመገልበጧ ከአርባ በላይ ቁጥር ያላቸው ወጣቶች ሰጥመው መሞታቸውና ቤተሰቦቻቸውም መርዶው እንደተነገራቸው ተገለፀ።

XS
SM
MD
LG