በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ዩናይትድ ስቴትስ ችካጎ ግዛት ተጨማሪ የበረራ መስመር ዛሬ ጀመረ


የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ዩናይትድ ስቴትስ ችካጎ ግዛት ተጨማሪ የበረራ መስመር ዛሬ ጀመረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:30 0:00

በዩናይትድ ስቴይትስ ብዙ ሰዎችን ከሚያስተናግዱ የአውሮፕላን ማረፊያዎች አንዱ በሆነው ኦ-ሄይር አየር ማረፊያ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሚያደርገው በረራ በዩናይትድ ስቴይትስና ኢትዮጵያ መካከል የንግድና የምጣኔ ሀብት ትስስርን የሚያጠናክር እንደሚሆን ተገልጿል። በሽካጎ አካባቢ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያንም የበረራው መጀመር ወደ ትውልድ ሀገራቸው ለሚያደጉት ጉዞ አመቺ እንደሚሆንላቸው ተናግረዋል።

XS
SM
MD
LG