በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሀዲስ ዓለማየሁ የናስ ኃውልት ቆመላቸው


ሀዲስ ዓለማየሁ የናስ ኃውልት ቆመላቸው
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:51 0:00

ደራሲ፣ ዲፕሎማት፣ አርበኛ፣ መምህር ሀዲስ ዓለማየሁ ከነኀስ የተሠራ ኃውልት ቆመላቸው፡፡ ለሀዲስ ዓለማየሁ ደብረ ማርቆስ ከተማ ላይ የቆመውን ከነኀስ የተቀረፀ ኃውልት መርቀው የገለጡት የባሕልና ቱሪዝም ሚኒስትር ሂሩት ወልደማርያም ናቸው፡፡ ዛሬ በተከናወነው ሥነ-ሥርዓት ላይ የክብር ዶክተር ሀዲስ ዓለማየሁ በሕይወት ሳሉ ያላሣተሟቸው ግጥሞቻቸውን የያዘ መድብል ታትሞ ይፋ ተደርጓል፡፡

XS
SM
MD
LG