በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

መንግሥት ድረ-ገፆችን መዝጋቱን በይፋ ሲናገር የመጀመሪያው ነው


መንግሥት ድረ-ገፆችን መዝጋቱን በይፋ ሲናገር የመጀመሪያው ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:56 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የኢትዮጵያ የከፍተኛ ትምሕርት መግቢያ ፈተና መንግሥት የማኅበራዊ መገናኛ ድረ ገፆችን ከዘጋ በኋላ ተጀምሯል። እየተናፈሱ ያሉ ውዥንብሮችን ለመግታት ሲባል የማኅበራዊ ድረ-ገፆች እንዲዘጉ መወሰኑን መንግሥት አስታውቋል። እርምጃው በተጠቃሚው ዘንድ ቅሬታ ፈጥሯል። አንዳንድ ተማሪዎች ግን በአዎንታዊ ጎኑ ተመልክተውታል።

XS
SM
MD
LG