በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አቶ አንዳርጋቸው ከተማ እንደሚጎበኙ ዶ/ር ቴዎድሮስ ተናገሩ


አቶ አንዳርጋቸው ከተማ እንደሚጎበኙ ዶ/ር ቴዎድሮስ ተናገሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:36 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

በኢትዮጵያ እስር ቤት የሚገኙት የግንቦት ሰባት ዋና ጸሐፊ አቶ አንዳርጋቸዉ ጽጌ በተሻለ ሁኔታ መያዛቸዉን የአገሪቱ ዉጭ ግዳይ ሚኒስትር ዶክተር ቴዎድሮስ አድሃኖም ገለጹ። ሚኒስትሩ ትላንት ለአሜሪካ ድምጽ ራዲዩ የአማርኛዉ ቋንቋ ስርጭት ስለ ፕሬዚደንት ኦባማ ኢትዮጵያ ጉብኚት በሰጡት ቃለ ምልልስ ስለ አቶ አንዳርጋቸዉ አያያዝ ተጠይቀዉ ፣ ታሳሪዉ በመኪና ሆነዉ አገሪቱ በልማት እያደረገች ያለችዉን ግስጋሴ እንዲጎበኙ ሁሉ እንደሚደረግ ተናግረዋል።

XS
SM
MD
LG