በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

6ኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ የኢትዮጵያ ስርዓት የሚፈተሽበት ነው - ፕሮፌሰር ብሩክ ኃይሉ

ኢትዮጵያ ውስጥ ለ6ኛው አጠቃላይ ሀገር አቀፍ ምርጫ የሚደረገው ዝግጅት ተጠናቆ ነዋሪዎች ድምፃቸውን ሰጥተዋል። ባልደረባችን ስመኝኝ የቆየም በግሪንስቦሮ የሰሜን ካሮላይና ኤ ኤንድ ቲ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስና ዓለምአቀፍ ግንኙነቶች መምህር የሆኑት ፕሮፌሰር ብሩክ ኃይሉ ጋር ደውላ “ይህ ምርጫ ለኢትዮጵያውያን ምን ትርጉም ይኖረዋል?” ስትል ጠይቃለች።


6ኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ የኢትዮጵያ ስርዓት የሚፈተሽበት ነው - ፕሮፌሰር ብሩክ ኃይሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:30 0:00
XS
SM
MD
LG