6ኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ የኢትዮጵያ ስርዓት የሚፈተሽበት ነው - ፕሮፌሰር ብሩክ ኃይሉ
ኢትዮጵያ ውስጥ ለ6ኛው አጠቃላይ ሀገር አቀፍ ምርጫ የሚደረገው ዝግጅት ተጠናቆ ነዋሪዎች ድምፃቸውን ሰጥተዋል። ባልደረባችን ስመኝኝ የቆየም በግሪንስቦሮ የሰሜን ካሮላይና ኤ ኤንድ ቲ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስና ዓለምአቀፍ ግንኙነቶች መምህር የሆኑት ፕሮፌሰር ብሩክ ኃይሉ ጋር ደውላ “ይህ ምርጫ ለኢትዮጵያውያን ምን ትርጉም ይኖረዋል?” ስትል ጠይቃለች።