ለሥልጠና ወደኤርትራ የተላኩ የሶማሊያ ወታደሮች በሚስጥር በኢትዮጵያ የትግራይ ክልል በተካሄደው ውጊያ እንዲሳተፉ ተደርገዋል፤ ብዙዎችም ተገድለዋል መባሉን ተከትሎ የሶማሊያ ፕሬዚዳንት መሐመድ አብዱላሂ ፋርማጆ በጉዳዩ ዙሪያ ማብራሪያ እንዲሰጡ በሀገራቸው የምክር ቤት አባላት ተጠይቀዋል።
No media source currently available