በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሪፖብሊካን ጠቅላላ ጉባኤ በትራምፕ ንግግር ተጠናቀቀ

ፕሬዚዳንት ትረምፕ፣ በትናንትናው ምሽት በዋይት ሀውስ በስተደቡብ ባለው መስክ ላይ በተሰበሰቡ 1ሺ 500 ሰዎች ፊት ሆነው ባሰሙትን ንግግር፣ የመጨረሻውን የሪፖብሊካን ጠቅላላ ጉባኤ ዘግተዋል፡፡


የሪፖብሊካን ጠቅላላ ጉባኤ በትራምፕ ንግግር ተጠናቀቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:59 0:00
XS
SM
MD
LG