በዩናይትድ ስቴትስ በቅርቡ ጥገኝነት ጠያቂዎችን በሚመለከት የአሜሪካ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ባሳለፈው ውሳኔና እሱንም ተከትሎ በተሰራጩ ዘገባዎች ዙሪያ ግልጽ ያልሆኑና መብራራት የሚገባቸው ጉዳዮች መኖራቸውን ሁለት የህግ ባለሙያዎች ለአሜሪካ ድምጽ ተናግረዋል፡፡
No media source currently available