በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በባሌ ዞን ዲንሾ ወረዳ የጭነት አሽከርካሪ ግድያ ተጠርጣሪዎች ታሰሩ

በባሌ ዞን ዲንሾ ወረዳ የጭነት መኪና አሽከርካሪ ሳዲቅ ሃጂ ኢብሮን በመግደል ወንጀል የተጠረጠሩ 12 ሰዎች በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን የዞኑ አስተዳደር አስታወቀ።


በባሌ ዞን ዲንሾ ወረዳ የጭነት አሽከርካሪ ግድያ ተጠርጣሪዎች ታሰሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:33 0:00
XS
SM
MD
LG