በኮሮረና ቫይረስ ምክኒያት ወደ 100 ሺሕ የሚጠጉ ሰዎች የተቀጠፉባት አሜሪካ - በ“ሚሞሪያል ዴይ”
- ጽዮን ግርማ
- VOA News
ዩናይትድ ስቴትስ ባካሄደቻቸው ጦርነቶች ለአገራቸው የተሰው በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎቿን፤ ዛሬ ሰኞ “ሚሞሪያል ዴይ” በሚል በተሰየመው የመታሰቢያ ቀን እያሰበቻቸው ትገኛለች። እነዚህን ለአገራቸው የወደቁ አርበኞችን ለማሰብም በመላ አገሪቱ ባንዲራ ዝቅ ብሎ እንዲውለበለብ ተደርጓል።