የተወሰደው ናውና ውጤት ከመገለፁ በፊት ከሶማሌ ክልል ሞያሌ ዳዋ አስገዳጅ ለይቶ ማቆያ ውስጥ የተለቀቁ 41 ተጠርጣሪዎችና በቫይረሱ የተያዘ አንድ ግለሰብ ወደ ደቡብ ክልል መገባታቸው በክልሉ ቫይረሱን የመከላከል ሂደት አሳሳቢ ማድረጉን የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር አቶ ርስቱ ይርዳው ተናገሩ።
No media source currently available