በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የመጀመሪያው በኮሮናቫይረስ የተያዘ ሰው በአፋር ክልል

በአፋር ክልል የመጀመሪያው በኮሮናቫይረስ የተያዘ ሰው መገኘቱ ይፋ መሆኑን ተከትሎ የክልሉ መንግሥት ህዝቡ በተረጋጋ መንፈስ የመከላከል ሂደቱን እንዲያግዝ ጠይቋል፡፡


የመጀመሪያው በኮሮናቫይረስ የተያዘ ሰው በአፋር ክልል
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:25 0:00
XS
SM
MD
LG