ጠ/ር ዐብይ በደቡብ ክልል
ታላቅ ሃገር ሳይፈጠር ታላቅ ህዝብ ስለማይኖር ኢትዮጵያ መገንባት ቀዳሚ ተግባር መሆን እንደሚገባ በደቡብ ክልል ካምባታ ፤ ጣምባሮና ሃላባ ዞኖች ተገኝተው ከህዝብ ጋራ የተወያዩ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ወቅት ተናገሩ።
ታላቅ ሃገር ሳይፈጠር ታላቅ ህዝብ ስለማይኖር ኢትዮጵያ መገንባት ቀዳሚ ተግባር መሆን እንደሚገባ በደቡብ ክልል ካምባታ ፤ ጣምባሮና ሃላባ ዞኖች ተገኝተው ከህዝብ ጋራ የተወያዩ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ወቅት ተናገሩ።