በሃዲያ ዞን ሰላማዊ ሰልፍ ተደረገ
በሃዲያ ዞን የሶሮ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ ከሥልጣን መነሳታቸውን የሚቃወም ሰልፍ በወረዳው ከተማ ጊንብቾ ተደረገ። ሰልፈኞቹ አስተዳዳሪው የተነሳው ያለምንም ቅድመ ሁኔታና ያለግምገማ መሆኑ አደባባይ እንድንወጣ አስገድዶናል ሲሉ በስልክ ለቪኦኤ ተናግረዋል። ከትናንት ጅምሮ የሃዲያ ዞን መንግሥት ኃላፊዎችን አስተያየት ለማካተት የተደረገ ጥረት አለመሳካቱ ተጠቅሷል።
በሃዲያ ዞን የሶሮ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ ከሥልጣን መነሳታቸውን የሚቃወም ሰልፍ በወረዳው ከተማ ጊንብቾ ተደረገ። ሰልፈኞቹ አስተዳዳሪው የተነሳው ያለምንም ቅድመ ሁኔታና ያለግምገማ መሆኑ አደባባይ እንድንወጣ አስገድዶናል ሲሉ በስልክ ለቪኦኤ ተናግረዋል። ከትናንት ጅምሮ የሃዲያ ዞን መንግሥት ኃላፊዎችን አስተያየት ለማካተት የተደረገ ጥረት አለመሳካቱ ተጠቅሷል።