በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በጉጂና ጌዴዖ ዞኖች በወንጀል የተጠረጠሩ ተያዙ

በጉጂና ጌዴዖ ዞኖች ዜጎችን በማፈናቀል፣ ንብረት በማውደምና በመግደል የተጠረጠሩ ከ270 በላይ ተጠሪጣሪዎች በህግ ቁጥጥር ሥር መዋላቸውን የኢፌዲሪ ሠላም ሚኒስቴር ገልጿል፡፡


በጉጂና ጌዴዖ ዞኖች በወንጀል የተጠረጠሩ ተያዙ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:16 0:00
XS
SM
MD
LG