በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአርዳይታ የሥልጠና ማዕከል የሚገኘ የኦነግ ሠራዊት አባላት ቅሬታ

ከመንግሥት ጋር በተደረገ ሥምምነት ወደ ሀገር ገብተው በአርዳይታ የሥልጠና ማዕከል የሚገኘ የኦነግ ሠራዊት አባላት “መንግሥት ለሥልጠና ብሎ እየወሰደብን የሚገኘው ግዜ ረጅም እና ያለአግባብ ነው፤ ወደ ቤተሰቦቻችን እንዲሸኙን እንፈልጋለን” ሲሉ ቅሬታቸውን ለአሜሪካ ድምፅ ገለፁ።


በአርዳይታ የሥልጠና ማዕከል የሚገኘ የኦነግ ሠራዊት አባላት ቅሬታ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:51 0:00
XS
SM
MD
LG