የአፍሪካ ኅብረት ከፍተኛ ደረጃዎችን እንዲተገብር ተጠየቀ
ሞሪታንያ ዋና ከተማ ኑአክሸት ውስጥ ለተካሄደው የአፍሪካ ኅብረት 31ኛ የመሪዎች ጉባዔ ድጋፏን እንደምትሰጥ ዩናይትድ ስቴትስ አስታወቀች። ይህንን የሃገራቸውን መልዕክት ያስተላለፉት የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤቱ ቃል አቀባይ ሄዘር ኑወርት ትናንት ባወጡት መግለጫ ነው።
ሞሪታንያ ዋና ከተማ ኑአክሸት ውስጥ ለተካሄደው የአፍሪካ ኅብረት 31ኛ የመሪዎች ጉባዔ ድጋፏን እንደምትሰጥ ዩናይትድ ስቴትስ አስታወቀች። ይህንን የሃገራቸውን መልዕክት ያስተላለፉት የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤቱ ቃል አቀባይ ሄዘር ኑወርት ትናንት ባወጡት መግለጫ ነው።