በደቡብ ክልል ለተፈጠረው ግጭት የወረዳና የዞን አመራሮች ኃላፊነታቸውን እንዲለቁ ተነገራቸው
ባለፈው ሳምንት ግጭት በተቀሰቀሰባቸውና በሰውና ንብረት ላይ ጉዳት በደረሰባቸው ሦስት የደቡብ ክልል ከተሞች የሚገኙ የወረዳና የዞን አመራሮች ኃላፊነት ወስደው ሥልጣናቸውን በፈቃዳቸው ሊለቁ እንደሚገባ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ ተናገሩ።
ባለፈው ሳምንት ግጭት በተቀሰቀሰባቸውና በሰውና ንብረት ላይ ጉዳት በደረሰባቸው ሦስት የደቡብ ክልል ከተሞች የሚገኙ የወረዳና የዞን አመራሮች ኃላፊነት ወስደው ሥልጣናቸውን በፈቃዳቸው ሊለቁ እንደሚገባ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ ተናገሩ።