የኢትዮጵያ መንግሥት ከ18 ዓመታት በፊት ከኤርትራ ጋር የተደረገውን የአልጀርስ ሥምምነትንና የድንበር ኮሚሽኑ ከ16 ዓመታት በፊት የሰጠውን ውሳኔ ተቀብሎ ካለምንም ቅድመ ሁኔታ ለመተግበር መወሰኑን ካስታወቀ ወዲህ የተለያዩ አመለካከቶች እየተሰሙ ናቸው።
No media source currently available