በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አምስት ከፍተኛ ባለሥልጣናት ጡረታ ወጡ

"አቦይ ስብሃት" በሚል መጠሪያ የሚታወቁትን አንጋፋውን የሕውሓት መሥራች አቶ ስብሃት ነጋን ጨምሮ አምስት ከፍተኛ ባለሥልጣናት በጡረታ እንዲያርፉ መወሰኑን የጠቅላይ ሚኒስትሩ ፅህፈት ቤት አስታወቋል፡፡


አምስት ከፍተኛ ባለሥልጣናት ጡረታ ወጡ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:55 0:00
XS
SM
MD
LG