በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በወልቂጤ የታስሩ አለመፈታታቸውና ጥያቄዎች አለመመለሳቸውን ነዋሪዎች ገለፁ

የጉራጌ ዞን ዋና ከተማ በሆነችው ወልቂጤ ከሳምንት በፊት የተጀመረው አድማ እያበቃ ቢሆንም የታሰሩ አለመፈታታቸውን፣ ጥያቄዎችም አለመመለሳቸውን ነዋሪዎች ገለፁ፡፡


በወልቂጤ የታስሩ አለመፈታታቸውና ጥያቄዎች አለመመለሳቸውን ነዋሪዎች ገለፁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:41 0:00
XS
SM
MD
LG