በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የካቲት አሥራ ሁለቱ የንጹሃን ጭፍጨፋና የጣሊያን እና የቫቲካን ያልተከፈለ ዕዳ

የካቲት 12 ቀን፣ የኢትዮጵያ ሰማዕታት ቀን ዛሬ እንደ ኢትዮጵያው ሁሉ በዓለም ዙሪያ በተለያዩ አገሮች በሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ዘንድም በመታሰብ ላይ ነው።


የካቲት አሥራ ሁለቱ የንጹሃን ጭፍጨፋና የጣሊያን እና የቫቲካን ያልተከፈለ ዕዳ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:04 0:00
XS
SM
MD
LG