በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኤርትራ ፕሬዚዳንት ለመንግሥታት ደብዳቤ ፃፉ

የኤርትራ ፕሬዚዳንት ኢሣያስ አፈወርቂ ሀገራቸው ላይ ተፈጽሟል ላሉት በደል በተባበሩት መንግሥታት የፀጥታው ምክር ቤት ውስጥ ያላቸውን ተፅዕኖ በመጠቀም ካሣ እንዲያስከፍሉ ለብዙ መንግሥታት መሪዎች ዛሬ መልዕክት ልከዋል፡፡


የኤርትራ ፕሬዚዳንት ለመንግሥታት ደብዳቤ ፃፉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:00 0:00
XS
SM
MD
LG