በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“ቆሼ” ላይ በደረሰው አደጋ መኢአድ የከተማውን አስተዳደር ከሰሰ

በተለምዶ “ቆሼ” ተብሎ በሚጠራው ሥፍራ ላይ የደረሰው አሳዛኝ እልቂት አዲስ አበባ “በከፍተኛ ማኅበራዊ ቀውስ ውስጥ መሆኗን የሚያሳይ ማስረጃ ነው” ሲል የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት /መኢአድ/ አስታውቋል፡፡


“ቆሼ” ላይ በደረሰው አደጋ መኢአድ የከተማውን አስተዳደር ከሰሰ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:04 0:00
XS
SM
MD
LG