በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሴኔቱ ከትራምፕ ዕጩዎች የአራቱን አፀደቀ

ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ለካቢኔአቸው ካቀረቧቸው ዕጩ ባለሥልጣናት የአገረ ገዥ ኒኪ ሄሊን፤ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደርነት ሹመት የሕግ መወሰኛ ምክር ቤቱ ትናንት አፅድቋል፡፡


ሴኔቱ ከትራምፕ ዕጩዎች የአራቱን አፀደቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:12 0:00
XS
SM
MD
LG