በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሳን በርናርዲኖ ግድያና የጦር መሳርያ ቁጥጥር በአሜሪካ እያከራከረ ነው

ከትናንት በስቲያ ሮብ ማታ በምዕራባዊቷ የዩናይትድ ስቴትስ ክፍለ-ሀገር ካሊፎርኒያ ውስጥ በምትገኘው (San Bernardino) አውራጃ በደረሰው ጥቃት ሕይወታቸውን ላጡ 14 ሰዎች ትናንት ሐሙስ ማታ የጸሎትና የሻማ ማብራት ሥነ-ሥራት መካሄዱ ተገለጸ።


የሳን በርናርዲኖ ግድያና የጦር መሳርያ ቁጥጥር በአሜሪካ እያከራከረ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:50 0:00
XS
SM
MD
LG