በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

75 ሚልዮን የሚሆኑ አፍሪቃውያን ጉቦ እንደሰጡ አዲስ ዘገባ ገምቷል

የጸረ ሙስና ቡድን ወይም ትራንስፓረንሲ ኢንተርናሽናል (Transparency International) ባወጣው ዘገባ ባለፈው አመት 75 ሚልዮን የሚሆኑ አፍሪቃውያን ጉቦ እንደሰጡ ይገመታል ይላል። አብዛኞቹ አፍሪቃውያን ሙስና እየተባባሰ ሄዷል እንደሚሉም ዘገባው ጠቁሟል።


75 ሚልዮን የሚሆኑ አፍሪቃውያን ጉቦ እንደሰጡ አዲስ ዘገባ ገምቷል
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:09 0:00
XS
SM
MD
LG