የጸረ ሙስና ቡድን ወይም ትራንስፓረንሲ ኢንተርናሽናል (Transparency International) ባወጣው ዘገባ ባለፈው አመት 75 ሚልዮን የሚሆኑ አፍሪቃውያን ጉቦ እንደሰጡ ይገመታል ይላል። አብዛኞቹ አፍሪቃውያን ሙስና እየተባባሰ ሄዷል እንደሚሉም ዘገባው ጠቁሟል።
No media source currently available
አጋሩ