በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአሥር ኢትዮጵያዊያን ድርጅቶች የዋሺንግተን ጉባዔ

አሥር የተለያዩ ኢትዮጵያዊያን ድርጅቶች ዋሺንግተን ዲሲ ላይ ከትናንት በስተያ ዓርብ፣ ጥር 5 እና ቅዳሜ ጥር 6 ጉባዔ አካሂደዋል። ጉባዔው የተዘጋጀው የኢትዮጵያ ሕዝብ የጋራ ትግል ሸንጎ፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ የሽግግር ምክር ቤትና የኢትዮጵያ ወጣቶች ብሔራዊ ንቅናቄ በሚባሉ ሦስት ድርጅቶች መሆኑን አስተባባሪዎቹ ለቪኦኤ ገልፀዋል።


የአሥር ኢትዮጵያዊያን ድርጅቶች የዋሺንግተን ጉባዔ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:20 0:00
XS
SM
MD
LG