በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአሜሪካ ኤምባሲ አዲስ አበባ ላይ የሽብር ጥቃት ማስጠንቀቂያ አወጣ


የአሜሪካ ኤምባሲ
የአሜሪካ ኤምባሲ

አል-ሻባብ ኢትዮጵያ ውስጥ የሽብር ጥቃት ሊያደርስ እንደሚችል ሪፖርቶች እየደረሱት መሆኑን አዲሳባ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ገለፀ።


የአሜሪካ ኤምባሲ - አዲስ አበባ
የአሜሪካ ኤምባሲ - አዲስ አበባ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:43 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

አል-ሻባብ ኢትዮጵያ ውስጥ የሽብር ጥቃት ሊያደርስ እንደሚችል ሪፖርቶች እየደረሱት መሆኑን አዲሳባ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ገለፀ።

በመሆኑም ዜጎቹ አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርጉ አሳስቧል።

የኢትዮጵያ መንግሥት በጉዳዩ ላይ አስተያየት አልሰጠም፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የእስክንድር ፍሬው ዘገባ ያዳምጡ፡፡
XS
SM
MD
LG