በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አንድነት ምርጫውን ለማሸነፍ እየተዘጋጀ መሆኑን አስታወቀ


አንድነት ለፍትሕና ለዴሞክራሲ ፓርቲ
አንድነት ለፍትሕና ለዴሞክራሲ ፓርቲ

please wait

No media source currently available

0:00 0:05:07 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ በ2007 ዓ.ም በሚደረገው ሃገር አቀፍ ምርጫ “አሸንፌ ሃገር ለመምራት የሚያስችል ዝግጅት እያረግሁ ነው” ብሏል፡፡

ኢሕአዴግ ገፍቶ እስካላስወጣንም ከምርጫው አንወጣም ሲል አስታውቋል፡፡

የሙስሊሙን ማኅበረሰብ ተወካዮች እንዲፈታና ሃገራዊ ዕርቅም እንዲያወርድ ለመንግሥት ጥሪ አቅርቧል፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያንብቡ፡፡

XS
SM
MD
LG