በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በምርጫው ክርክር ሂደት ላይ የተቃዋሚዎች ቅሬታ


please wait

No media source currently available

0:00 0:04:51 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

በምርጫ ክርክሩ አካሄድ ላይ ምንም ዓይነት ሚና መጫወት እንዳልቻሉ አንዳንድ የተቃዋሚው ፓርቲ መሪዎች ገልፀዋል፡፡

“መስተካከል ያለባቸው ነገሮች አሉ” ይላሉ - የኢዴፓና የመድረክ አመራር አባላት፡፡

ኢዴፓ ገዥውን ኢሕአዴግን ጨምሮ ዘጠኝ ፓርቲዎችን የሚያቅፈው ያገር አቀፍ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምክር ቤት አባል ሲሆን መድረክ ግን የምክር ቤቱ አባል አይደለም፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የእስክንድር ፍሬውን ዘገባ ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG