በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዘጠና ኢትዮጵያዊያን ከየመን ተመለሱ


ሳዑዲ አረቢያ መር የአየር ድብደባ የመን ዋና ከተማ ሰንዓ ላይ፤ መጋቢት 30/2007 ዓ.ም
ሳዑዲ አረቢያ መር የአየር ድብደባ የመን ዋና ከተማ ሰንዓ ላይ፤ መጋቢት 30/2007 ዓ.ም

please wait

No media source currently available

0:00 0:05:58 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የመን ውስጥ እየተባባሰ የመጣውን ግጭት በመሸሽ የዛሬዎቹን ጨምሮ እስከአሁን ከዘጠና በላይ ኢትዮጵያዊያን ወደ ሃገራቸው መመለሣቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡

የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ አቶ ተወልደ ሙሉጌታ እንዳስታወቁት ለመመለስ ፈቃደኝነታቸውን በመግለፅ የተመዘገቡትን ሁለት ሺህ ኢትዮጵያዊያንና ወደፊትም የሚመዘገቡትን ለመመለስ ጥረቶች ቀጥለዋል፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG