በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የመዝባ ገዳም መቃጠሉና መነኮሣት ላይ ጥቃት መፈፀሙ ተሰማ


ኢሮብ-ትግራይ
ኢሮብ-ትግራይ



please wait

No media source currently available

0:00 0:04:59 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

በአፋር ክልል የሚገኘው የመዝባ ገዳም ሆን ተብሎ የተለኮሰ የእሣት ቃጠሎ እንደደረሰበት የገዳሙ መነኮሣትና የአካባቢው ነዋሪዎች አስታውቀዋል።

በመነኮሳቱ ላይ ድብደባ መፈፀሙንም ምንጮች ጨምረው ገልጠዋል።

ድርጊቱ ያስቆጣው በመቶዎች የተቆጠረ ሰው ሰኞ፣ ግንቦት 19 / 2005 ዓ.ም ወደ መቀሌ ተጉዞ በተወካዮቹ አማካኝነት ለክልሉ መንግሥት አቤቱታ ማሰማቱም ተዘግቧል።

የአባላ ወረዳ አስተዳደር በበኩሉ ጉዳዩን ለማጣራት ወደ አካባቢው የፖሊስ ኃይል መላኩን አስታውቋል።

ለተጨማሪና ዝርዝር የተያያዘውን የግርማይ ገብሩን ዘገባ ያዳምጡ
XS
SM
MD
LG