ቅዳሜ, ሜይ 25, 2013 የአካባቢው ጊዜ 23:02

የአፍሪካ ቀንድ

የሥልጣን ሽግግሩ ሲተነተን

አቶ ኃይለማርያም ደሣለኝ
አቶ ኃይለማርያም ደሣለኝ
የፊደል ቁመት - +
ፒተር ሀይንላይን

የቀድሞዉን የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊን ሞት ተከትሎ ምክትላቸው የነበሩት አቶ ኃይለማሪያም ደሳለኝ የአገሪቱን ቀጣይ ጠቅላይ ሚንስትር ሆነው መመረጣቸው፥ ምናልባም ህወሃት የአስተዳደሩን መንበር ለሌሎች የአገሪቱ ብሔረሰቦች የማካፈል አዝማሚያ ያመላክት ይሆናል፤ ሲሉ አንድ የአፍሪቃ ቀንድ ጉዳዮች አጥኚ ተናገሩ።

Eloi Ficoquet በፓሪስ በሚገኝ ዩኒቨርሲቲ ከፍተኛ የማኅበራዊ ሳይንስ መምህር ናቸው። እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ በፈረንሳይ የኢትዮጵያ ጥናት ማእከል ዲሬክተርነት አገልግለዋል።

የአሜሪካ ድምጽ የአፍሪቃ ቀንድ ፕሮግራም ኃላፊ Peter Heinlein አነጋግሯቸዋል።
ይህ ፎረም ተዘግቷል
አስተያየቶች
     
እዚህ ፎረም ላይ የሠፈረ አስተያየት የለም፤ ያውጡና የመጀመሪያው ይሁኑ