በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሙስሊሞች ጉዳይ የጠቅላይ ሚኒስትሩ መግለጫና የሕግ ባለሙያው አስተያየት


አቶ ተማም አባቡልጉ - የሕግ ባለሙያ
አቶ ተማም አባቡልጉ - የሕግ ባለሙያ




please wait

No media source currently available

0:00 0:10:15 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ


የሙስሊሞችን ተቃውሞ በሚመለከት የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሣለኝ ከዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል ጋር ቃለመጠይቅ አድርገዋል፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትሩ “ኢትዮጵያ ውስጥ የሃይማኖት ነፃነት አለ፤ እምነታቸውን በሰላም የሚያራምዱትን የሚነካ የለም፤ በሃይማኖት ሽፋን አክራሪነትንና ፅንፈኝነትን የሚያራምዱትን ግን ከሰላማዊ አማኞች መነጠል አለብን” ብለዋል፡፡

የሕግ ባለሙያው አቶ ተማም አባቡልጉ በበኩላቸው ደግሞ “ይህ የጅምላ ክስ እንጂ ማስረጃ የለውም ይላሉ፡፡

ለሙሉው መረጃ አዳነች ፍስሃዬ ከአቶ ተማም አባቡልጉ ጋር ያደረገችውን ቃለምምል የያዘውን ፋይል ያዳምጡ፡፡
XS
SM
MD
LG