ባለፉት ሦስት ዓመታትም ከ300 ሺህ በላይ በግጭት በአየር ንብረት ለውጥ እና በኑሮ ውድነት ሳቢያ ትምህርታቸውን ያቋረጡ ህጻናት በተፋጠነ የትምህርት መርሃግብር አማካኝነት፤ለአንድ ዓመት ያህል አስተምሮ የብቃት ማረጋገጫ ፈተና በመፈተን ከእድሜ እኩዮቻቸው እኩል ትምህርታቸውን እንዲቀጥሉ ማድረግ ችሏል። ከዚህ በተጨማሪም በግጭት እና በሀገር ውስጥ መፈናቀሎች ምክንያት ለአዕምሮ ጠባሳ እና እንዲሁም ለድህረ አደጋ ሰቀቀን የተጋለጡ መምህራንን እና ተማሪዎችንም ያግዛል። ኤደን ገረመው የተቋሙን የምሥራቅ አፍሪካ ዲሬክተር ዶ/ር አለማየሁ ኃይሉን እንዲሁም በትግራይ ክልል እና ድሬዳዋ ከተማ ያሉ እናቶችን አነጋግራ ተከታዩን አሰናድታለች።
በግጭት ምክንያት ትምህርታቸውን ያቋረጡ ህጻናትን ከእኩዮቻቸው እኩል የሚያደርገው ተቋም
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሜይ 03, 2024
ነፃ ፕሬስ ሰብዓዊ መብት ነው - አማንዳ ቤኔት
-
ሜይ 03, 2024
ኢትዮጵያውያን የበዓል ዋዜማ ግብይትን በተለያየ ድባብ እያሳለፉ ናቸው
-
ሜይ 03, 2024
በአዲስ አበባ ከታሰሩት አምስት የቤተ ክርስቲያን አገልጋዮች ሁለቱ ተፈቱ