በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በደቡባዊ አፍሪቃ በ 14 ሚልዮን የሚገመቱ ሰዎች ለረሀብ እንደተጋለጡ የአለም የጤና ድርጅት አስታወቀ


በደቡባዊ አፍሪቃ በ 14 ሚልዮን የሚገመቱ ሰዎች ለረሀብ እንደተጋለጡ የአለም የጤና ድርጅት አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:40 0:00

ደቡብ አፍሪቃ ውስጥ በኤል ኒኖ ምክንያት የተከሰተው ድርቅ እየከፋ በመሄዱ ቦቆሎ እያለቀባት እንደሆነ ተገልጿል። ደቡብ አፍሪቃ ለአስርት-አመታት ያህል ያልታየ አይነት አስከፊ ድርቅ ተከስቶባታል። ዝናብ በመጥፋቱና ሙቀት እየበረታ በመሄዱ የምግብ ዋጋ እየናረ ነው።

XS
SM
MD
LG