አዲስ አበባ —
የዩናይትድ ስቴትስ ባለሥልጣን ይህን የገለፁት ለቪኦኤ ብቻ በሰጡት ቃለ ምልልስ ሲሆን በኢትዮጵያ ቆይታቸው ከመንግሥት ባለሥልጣናት ከፖለቲካ ተቃዋሚ መሪዎችና ከሲቪል ማህበረሰብ መሪዎች ጋር መወያየታቸው ይታወቃል፡፡
በአዲስ አበባ ቆይታቸው ስላከናውኑዋቸው ተግባራትና በተለያዩ ርዕሶች ላይ መለስካቸው አምሃን አነጋግረዋል፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡