የኦፌኮ ከፍተኛ የአመራር አባላት በማረሚያ ቤት ከፍተኛ በደል ይደርስብናል አሉ
የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ) ከፍተኛ የአመራር አባል አቶ በቀለ ገርባን ጨምሮ 22 በሽብር የተጠረጠሩ ተከሳሾች ዛሬ ለሁለተኛ ጊዜ በፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 19ኛ ወንጀል ችሎት ቀረቡ። እነ አቶ በቀለ በማረሚያ ቤት ስድብ ማስፈራራትና ሌሎችም ከፍተኛ ተጽኖዎች እንደተፈጸመባቸው ለፍርድ ቤቱ አቤቱታ አቅርበዋል። የማረሚያ ቤቱ ተወካይ አቤቱታውን አስተባብለዋል። ተከሳሾቹ በቀረበባቸው ክስ ላይ ያላቸውን አስተያየት እንዲሰጡ ለሌላ ጊዜ ተቀጥረዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሜይ 03, 2024
የአፍሪቃ ቀንድ የፕሬስ ነጻነት አያያዝ ወቅታዊ ገጽታ
-
ሜይ 03, 2024
ለትግራይ ክልል የ“አከራካሪ” አዋሳኝ አካባቢዎች መግለጫ የአስተዳደሮቹ ምላሽ
-
ኤፕሪል 29, 2024
ሕዝብ የኀይል አማራጭ ፈላጊዎችን ወደ ሰላም እንዲያመጣ ተመስገን ጥሩነህ ጠየቁ
-
ኤፕሪል 29, 2024
በኢትዮጵያ የመሬት ፖሊሲና ምላሽ የሚሹ ጥያቄዎች ክፍል - 2
-
ኤፕሪል 25, 2024
የሰሊጥ ግብይት በሱዳንና በኢትዮጵያ የግጭት መነሻ እንደሆነ አንድ ጥናት አመለከተ
-
ኤፕሪል 04, 2024
በኢትዮጵያ የመሬት ፖሊሲ እና ምላሽ የሚሹ ጥያቄዎች