በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያ የኢንተርኔት ነፃነት የሌለባት ሀገር ተብላለች


ኢትዮጵያ የኢንተርኔት ነፃነት የሌለባት ሀገር ተብላለች
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:52 0:00

መቀመጫውን በዋሽንግተን ዲሲ ያደረገው ፍሪደም ሃውስ የተባለው ዓለም አቀፍ ድርጅት የ2016 የዓለማት የኢንተርኔት ነፃነት ደረጃን ይፋ ባደረገበት ሪፖርቱ ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ሀገራት የኢንተርኔት ነጻነት በመገደብ አንደኛ ስትሆን ከ65 ሀገራት ደግሞ በአራተኛ ደረጃ ነፃነትን ገዳቢ ሀገር ተብላለች። ቻይና የኢንተርኔት ነጻነት በመገደብ 1ኛ ናት።

XS
SM
MD
LG