በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሊቢያ ለብርቱ እንግልት ተዳርገው ከለላ ፍለጋ ላይ ከነበሩ ፍልሰተኞች 97ቱ ጣሊያን ገቡ


በሊቢያ ለብርቱ እንግልት ተዳርገው ከለላ ፍለጋ ላይ ከነበሩ ፍልሰተኞች 97ቱ ጣሊያን ገቡ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:19 0:00

በጣሊያን መንግሥት እና በሌሎች በርካታ ድርጅቶች መካከል የተደረሰውን ስምምነት ተከትሎ ሊቢያ ውስጥ የነበሩ ቁጥራቸው አንድ መቶ የሚጠጋ ፍልሰተኞች ትናንት ማክሰኞ ጣሊያን ገብተዋል። ከዚህም ውስጥ በርካቶቹ ሴቶች እና ህጻናት የሆኑባቸው የኤርትራ፣ የኢትዮጵያ፣ የሶሪያ፣ የሶማሊያ እና የደቡብ ሱዳን ተወላጆች ይገኙባቸዋል። ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG