በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኤል ኒኞ የአየር ለውጥ በአፍሪቃ፣ በኤስያና በአሜሪካ ሀገሮች ድርቅ ማስከተሉ ተገለጸ


የኤል ኒኞ የአየር ለውጥ በአፍሪቃ፣ በኤስያና በአሜሪካ ሀገሮች ድርቅ ማስከተሉ ተገለጸ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:33 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

በርካታ የኤስያ፣ የአፍሪቃና የአሜሪካ ክፍሎች ኤል ኒኞ በተባለው የአየር ለውጥ ምክንያት ከፍተኛ የአየር ሙቀት ገጥሟቸዋል። በየሶስትና ስድስት አመታት በፓሲፊክ ውቅያኖስ ጠለል ላይ የሚከሰተው የውኃ ሙቀት ጽንፍ የአየር ሁኔታን ያስከትላል። የአየር ለውጡ በሚያስከትለው ድርቅ ክፉኝ የሚጎዱትም ከሰሀራ በመለስ ያሉት የአፍሪቃ ሀገሮች እንደሆኑ የአሜሪካ ድምጽ ሬድዮ ዘገቢ ዝላቲካ ሆክ ባጠናቀረችው ዘገባ ጠቅሳለች። አዳነች ፍሰሀየ አቅርባዋለች።

XS
SM
MD
LG