በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር የጤና መድህን ዋስትናንና የትራፊክ ሕግ ለማስፈጸም የሚያስችሉ መመሪያዎች የመጡበት መንገድ የተሳሳተ ነው ብለዋል


ቀጥተኛ መገናኛ

የጤና መድህን ዋስትናንና የትራፊክ ሕጉን ለማስፈጸም የሚያስችሉ መመሪያዎች የመጡበት መንገድ የተሳሳተ መሆኑን የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ተናገሩ። መመሪያዎች መዉጣት የነበረባቸዉ በመስሪያ ቤት ጠረጴዛዎች ሳይሆን ከተጠቃሚዉ ሕብረተሰብ ጋር በሚደረግ ዉይይት ነዉ ብለዋል።

XS
SM
MD
LG