No media source currently available
ፊልሙ የተሰራው በጀርመናዊቷ የፊልም ተማሪ ሲሆን፤ እ.አ.አ. በ 2015 ዓ.ም ከናይሮቢ ማንዴራ ወደተባለች የኬንያ አንዲት ግዛት ይጓዝ በነበረ የህዝብ ማመላለሻ አውቶቡስ የደረሰበትን የአሸባሪዎች ጥቃት ላይ የሚያጠነጥን ታሪክ ነው። ይህ ፊልም ለዘንድሮው የሆሊውዱ የኦስካር ሽልማት እጩ ከሆኑት ፊልሞች ውስጥ አንዱ ነው።
አስተያየቶችን ይዩ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ