No media source currently available
በጣሊያን ነዋሪ የሆኑ ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን ስደተኞች ለአራት ዓመታት ከኖሩበት ህንፃ ያለምንም ቅድመ ማስጠንቀቂያ ባለፈው የነሃሴ ወር በጣልያን ፖሊሶች ተገደው እንዲወጡ መደረጋቸውን ዘግበን ነበር። በጊዜው የዓለም መገናኛ ብዙኃንን ትኩረት የሳበው የእነኚህ ተፈናቃይ ስደተኞች ጉዳይ “ለመሆኑ እንደምን ካለ እልባት ላይ ደረሰ?” ስንል ወደ ስደተኞቹ ደውለን ነበር።
አስተያየቶችን ይዩ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ