ፓርቲው በስም ከጠቀሳቸው ሟቾች መካከል የሁለቱ እህት እንደሆኑ የተናገሩ አንዲት ወይዘሮ፣ ወንድሞቼ ለክብረ በዓል በሔዱበት የአቦ ቤተ ክርስቲያን አቅራቢያ በመከላከያ ሠራዊት አባላት በተተኮሰ ጥይት ተገድለዋል፤ ሲሉ ለአሜሪካ ድምፅ ገልጸዋል።በጉዳዩ ላይ ከመንግሥት ኮምዩኒኬሽን አገልግሎት ምላሽ ለማግኘት ያደረግነው ጥረት ለጊዜው አልተሳካም፡፡የአገሪቱ ወታደራዊ እና ሲቪል ባለሥልጣናት በቅርቡ በሰጧቸው አስተያየቶች፣ የኢትዮጵያ የመከላከያ ሠራዊትም ኾነ የመንግሥት የጸጥታ ኀይሎች በአጠቃላይ፣ ሲቪሎችንም ኾነ የሲቪል ተቋማትን ዒላማ አያደርጉም፤ ሲሉ መሰል ውንጀላዎችን ተከላክለዋል። ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
በጊዳ አያና ወረዳ አሥር ሲቪሎች ላይ የበቀል ግድያ መፈጸሙ ተገለጸ
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሜይ 09, 2024
የኬንያ ዶክተሮች ከመንግሥት ጋራ በመስማማታቸው አድማቸውን አቆሙ
-
ሜይ 09, 2024
የበቴ ዑርጌሳ ግድያ ምርመራ ሊደናቀፍ እንደማይገባ ዩናይትድ ስቴትስ አሳሰበች
-
ሜይ 09, 2024
የአውሮፓ ኅብረት ጥብቅ የቪዛ ውሳኔና የሚያስከትለው ጫና
-
ሜይ 09, 2024
የኢትዮጵያውያን ወጣቶችን የዕውቀት መሻት ለማገዝ የቆመው አውታር
-
ሜይ 09, 2024
ሁለንተናዊ ጤናማነትን የሚያበረታታው “የኪነት ቤት” ጅምር
-
ሜይ 09, 2024
በአየር ንብረት ዘጋቢዎች ላይ የሚደርሰው ጥቃት ጨምሯል