በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በራያ ዓዘቦ ዘግይቶ የደረሰው የእህል እርዳታ በቂ አይደለም ተብሏል


በራያ ዓዘቦ ዘግይቶ የደረሰው የእህል እርዳታ በቂ አይደለም ተብሏል
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:59 0:00

በትግራይ ክልል በራያ ዓዘቦ በደረሰው ከፍተኛ ድርቅ 161 ሺህ ከሚሆነው ከጠቅላላው ሕዝብ 124 ሽው የእህል እርዳታ እንደሚያስፈልገው የወረዳው አስተዳደር ገለፀ። ለ87 ሺህ ሰው ከመስከረም ጀምሮ እርዳታ መድረሱን የወረዳው አስተዳዳር አመልክቷል።

XS
SM
MD
LG