በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አፍሪቃ በፓሪሱ የዓየር ንብረት ጉባኤ


አፍሪቃ በፓሪሱ የዓየር ንብረት ጉባኤ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:05 0:00

“ቀድሞ የአምስት ሜትሮች ጥልቀት የነበረው የቻድ ሃይቅ ዛሬ ከአንድ እስከ አንድ ነጥብ አምስት ሜትር ጥልቀት ብቻ ነው ያለው። የሰው ልጆች አንዳች ሁነኛ እርምጃ በአፋጣኝ ተግባር ላይ እንዲያውሉ የሚጠይቅ የክፍለ ዘመኑ የከፋ ውድመት እየደረሰ ያለው።” የቻዱ ፕሬዝዳንት ኢድሪስ ዴቢ ናቸው። የዓየር ንብረት መዛባት ባስከተለው ጉዳት ክፉኛ እየተራቆተ ስላለው የቻድ ሃይቅ ከተናገሩት የተወሰደ።

XS
SM
MD
LG